Tsedenya smegn kidist maryam gedam
Burayu Maryam
yerondhaba@gmail.com
0941336332

About
ደብሩ ፄዴንያ ስመኝ ቅድስት ማርያም ትባላለች በቡራዩ ከተማ የምትገኝ ስህን የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ፣ የሐዋርያዉ ናትናኤል ታቦታት ይገኙበታል ። በዋናነት መስከረም ፲ የንግስ በአል ሲሆን ሌሎች የእመቤታችን በአላት ና የሐዋርያዉ ናትናኤል በአሎችም ይከበራሉ። 38 አመታትን አስቆጠረ ፍኖተ ብርሃን የተሰኘ ሰንበት ትምህርት ቤት አላት። ገዳም እንደመሆኗ መጠን መነኮሳት ይገኙባታል እንዲሁም የገዳማዊ ስርዓቶችም ይደረጉባታል ።
Feast Days
No feast days have been added for this church.